"ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል" (1ኛ ዮሃንስ 4:11) በነዚህ ሶስት አጫጭር ደብዳቤዎች፡ የተወደደው ደቀመዝሙር ዮሃንስ በተለያዩ ጊዜያት፣ አስራ-ሶስት ጊዜ የሚሆን ለአንባቢዎቹ እርስ በእርሳቸው እንዲዋደዱ ያበረታታቸው ነበር። እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እኛ እንወደዋለን/ 1ኛ ዮሃንስ 4:19 እርስ በእርሳችን መዋደድ የምንችለው ከእግዚአብሔር (ልጁን ለኛ ብሎ ከሰዋልን) ካገኘነው ፍቅር የተነሳ ነው። "እንደ ትእዛዛቱም እንሄድ ዘንድ ይህ ፍቅር ነው፤ ከመጀመሪያ እንደ ሰማችሁ፥ በእርስዋ ትሄዱ ዘንድ ትእዛዙ ይህች ናት" (2ኛ ዮሃንስ 1:6) በነዚህ ደብዳቤዎቹ ዮሃንስ በመታዘዝና በፍቅር መሃከል ያለውን ጥልቅ ትስስር አስረድቷል። ለቀደምት ቤተ፟ክርስቲያን በእግዚአብሔር ትእዛዞች ላይ ታምና እንድትቆም ያበረታታ እንደነበር እኛንም ድግሞ አሁን ያበረታታናል። በመታዘዛችን ምክንያት ሌሎችን መውደድና እግዚአብሔር ለምድሪቷ ያለውን ፍቅር ማሳየት እንችላለን። ፍቅርን ማወቅ፡ የ 1ኛ፣ 2ኛ፣ 3ኛ ዮሃንስ ጥናት ስለ 1ኛ፣ 2ኛ፣ 3ኛ ዮሃንስ ደብዳቤዎች ያስሳል ደግሞም የክርስቶስ ተከታዮች ለሆኑት በእግዚአብሔር ፍቅር እንዲጸኑ ያበረታታል። ዮሃንስ ስለ እርስ በእርስ መዋደድ የስጠው ምክር ለመጀመሪያ ክፍለዘመን ለነበሩ አማኞች አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ለአኛም ጭምር አስፈላጊ ነው። ይሄ ጥናት፦ የክርስቶስ ፍቅር እኛን ብቻ ሳይሆን የሚቀይረው የእሱ ትዛዞችን በመከተላችን ደግሞ እንዴት አድርጎ ምድርን እንደሚቀየር ያስረዳል። በዖንላይን የመጸሐፍ ቅዱስ ጥናታችን ወይም በላቭ ጎድ ግሬትሊ አፕ ከኛ ጋር እንደምትሳተፊ ተስፋ እናደረጋለን። በሁልቱም ቦታ አንድ አይነት የፍቅርን ማወቅ ትምህርት፣ በየሰኞ፣ ዕሮብ እና ዓርብ የሚወጣ ብሎግስ፣ አስፍተሽ ልታይበት ይምትችይው ዕለታዊ የእዚአብሔር ቃልና እንደ እየሱስ ለመኖርና ለማፍቀር ስትማሪ በፍቅር የተሞሉ የሚያበረታቱሽ የሴቶች ማህበር ታገኛለሽ።

Other Formats & Editions

More from Love God Greatly

Love God Greatly Bible Storybook
Love God Greatly
Hardcover
February 2025
$19.99
Loading...
 
 

All of the products displayed on this website are supposed to be Christian.

However, occasionaly some products get added and slip through our automated content filters unnoticed by our Admins.

If you notice anything that shouldn't be here, please help us out and let us know by clicking the following button:

Flag this Product